ቅርንጫፍ 2 ጽ/ቤት ቅርንጫፍ 2 ጽ/ቤት

ቅርንጫፍ ፅ/ቤቱ የሚገኝበት ቦታ በቀድሞ ወረዳ 22 ቀበሌ 07 ቤት ቁጥር ከ107-111 ከፊሊፕስ ህንፃ ጎን

የሚያስተዳድራቸው ቤቶች ብዛት 3137

ስልክ ቁጥር :- 0115-15-45-49

 

የምንሰጣቸው ዋና ዋና አገልግሎቶች

  1. አዲስ ለሚከራዩ ቤቶች ውል መሙላት
  2. ለመንግስት ተሿሚዎች ቤት ከኪራይ ነፃ ሲመደብ በወቅቱ ቤት ማስረከብ
  3. የቤቶችን ውል በየአመቱ ማደስ
  4. የስም ዝውውርና የዘርፍ ለውጥ ፈቃድ መስጠት
  5. የቤቶችን ኪራይ በየወሩ መሰብሰብ
  6. ለአፓርታማዎች የፅዳትና ጥበቃ አገልግሎት መስጠት
  7. በቤቶች ላይ የሚፈፀሙ ህገወጥ ተግባራትን መከላከል
  8. ለቤቶች የጥገና አገልግሎት መስጠት
  9. ጥገና ፍቃድ መስጠትና ሌሎች ተግባራት ናቸው፡፡

ውልን ለማደስ ሲመጡ

  1. የቅርብ ጊዜ 2 ፎቶ ግራፍ
  2. መጨረሻ ኪራይ የተከፈለበት ደረሰኝ ፎቶ ኮፒ
  3. ቤቱ መኖርያ ከሆነ በቤት ቁጥር የወጣና የታደሰ መታወቅያ
  4. ተካራይ ያገባ/ች ከሆነ/ች ህጋዊ የጋብቻ ሴርቲፍኬት በማቅረብ የትዳር አጋርን ማስመዝገብ
  5. የተጠቀመበትን የማብራትና የውሃ ክፍያ ደረሰኝ ፎቶ ኮፒ ማቅረብ፡፡

ዜና ፌ.ቤ.ኮ ዜና ፌ.ቤ.ኮ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የቤት ልማት ፕሮጀክቶችን በጥራትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ረገድ የታዩ ልምዶች ይበልጥ መጎልበት እንዳለባቸው የፌዴራል ተቋማት ሱፐርቪዥን ቡድን አስታወቀ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የቤት ልማት ፕሮጀክቶችን በጥራትና በፍጥነት በማጠናቀቅ ረገድ የታዩ ልምዶች ይበልጥ መጎልበት እንዳለባቸው የፌዴራል ተቋማት ሱፐርቪዥን ቡድን አስታወቀ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና የግል ድርጅት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የግንባታ ጥናትና የዲዛይን ስራ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት አደረጉ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና የግል ድርጅት ሰራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር የግንባታ ጥናትና የዲዛይን ስራ ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት አደረጉ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በክህሎት ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን እና የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በክህሎት ልማት ዙሪያ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራረሙ

የዋና ሥራ አስፈጻሚ መልዕክት የዋና ሥራ አስፈጻሚ መልዕክት

የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መልዕክት

አዲሱ የለውጥ አመራር ባለፉት አራት ዓመታት ሀገራዊ ሪፎርሙን መነሻ በማድረግ ተቋሙን ትርጉም ባለው ደረጃ መለወጥ የሚያስችል ሁሉን አቀፍ ሪፎርም አቅዶ በመተግበር በሁሉም ዘርፎች የሚያበረታታና ተስፋ የሚሰጥ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል፡፡

የአስተያየት መስጫ ፎርም የአስተያየት መስጫ ፎርም

እባኮዎ አስተያየትዎን እዚህ ያስፍሩ

ለሚሰጡን ጠቃሚ አስተያየት እናመሰግናለን፡፡

መረጃውን ያስገቡ
መረጃውን ያስገቡ
Text to Identify Refresh CAPTCHA Refresh CAPTCHA

የፌ.ቤ.ኮ ኢ-ሜይል የፌ.ቤ.ኮ ኢ-ሜይል