ዋና ዋና ዜናዎች ዋና ዋና ዜናዎች

መልዕክት መልዕክት

የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መልዕክት

አዲሱ የለውጥ አመራር ባለፉት አራት ዓመታት ሀገራዊ ሪፎርሙን መነሻ በማድረግ ተቋሙን ትርጉም ባለው ደረጃ መለወጥ የሚያስችል ሁሉን አቀፍ ሪፎርም አቅዶ በመተግበር በሁሉም ዘርፎች የሚያበረታታና ተስፋ የሚሰጥ ስኬቶችን እያስመዘገበ ይገኛል፡፡

ይከተሉን ይከተሉን

የፌስቡክ ገፅ የፌስቡክ ገፅ

አዲስ መረጃ አዲስ መረጃ

.

 

ቤቶች ተወለዱ ነፍስም ዘሩ

 

የፌደራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ እና በድሬደዋ ከተማ ውስጥ ለተለያዩ አገልግሎቶች የሚውሉ በርካታ ቤቶች፣ ህንጻዎችና ይዞታዎች ያሉት ሲሆን ከነዚህ በርካታ ቤቶችና ህንጻዎች መካከል እጅግ ረዥም አመታትን ያስቆጠሩ፣ ከዘመኑ የቤት ስታንዳርድ ጋር የማይሄዱና ዘመናዊነት የሚጎድላቸው፣ ውበታቸው የደበዘዘ ከመሆኑም በላይ የተሟላ አገልግሎት የማይሰጡና በከተማዋ ገጽታ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ የፈጠሩ ነበሩ፡፡

ነበሩ ነዉ! ይህ ሁሉ አሁን ላይ ታሪክ ሆኗል!


ዜና ፌ.ቤ.ኮ ዜና ፌ.ቤ.ኮ

በኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አሰፈፃሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል የተመራ የልዑካን ቡድን በእንግሊዝ ለንደን የስራ ጉብኝት አካሄደ

በኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አሰፈፃሚ ክቡር አቶ ረሻድ ከማል የተመራ የልዑካን ቡድን በእንግሊዝ ለንደን የስራ ጉብኝት አካሄደ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በ2015 በጀት ዓመት ገቢውን ለማሳደግ ያከናወናቸው ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊዲንግ አስታወቀ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በ2015 በጀት ዓመት ገቢውን ለማሳደግ ያከናወናቸው ተግባራት ውጤታማ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆሊዲንግ አስታወቀ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለአምስተኛ ጊዜ ደም ለገሱ

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን አመራሮችና ሠራተኞች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለአምስተኛ ጊዜ ደም ለገሱ

ፌ.ቤ.ኮ ኢ-ሜይል ፌ.ቤ.ኮ ኢ-ሜይል

ተዛማጅ ገጾች ተዛማጅ ገጾች

ፖርታሉን የጎበኙ እና በመጎብኘት ላይ የሚገኙ ፖርታሉን የጎበኙ እና በመጎብኘት ላይ የሚገኙ